Kyra

ዮሐንስ ኆኀተ✝️

GB
en
Followers
6.4k
Average Views
5.0
Engagement Rate
0.0%
Loading...Loading...
Related Profiles
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: መዝሙር 34 1: አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው። 2: ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥እኔንም ለመርዳት ተነሥ። 3: ሰይፍህን ምዘዝ የሚያሳድዱኝንም መንገዳቸውን ዝጋ፤ነፍሴን፦ “መድኃኒትሽ እኔ ነኝ፡” በላት። 4: ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቍሉም፤ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ፡ወደ ኋላቸውም ይበሉ። 5: በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያስጨንቃቸው። 6: መንገዳቸው ዳጥና ጨለማ ይሁን፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያሳድዳቸው። 7: በከንቱ ያጠፉኝ ዘንድ ወጥመዳቸውን ሸሽገውብኛልና፥ ነፍሴን በከንቱ አበሳጭተዋልና። 8: ያላወቁት ወጥመድ ይምጣባቸው፥ የሸሸጉትም ወጥመድ ይያዛቸው፤በዚህ ወጥመድ ውስጥ ይውደቁ። 9: ነፍሴ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይላታል፥ በማዳኑም ሐሴት ታደርጋለች። 10: አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል፦ “አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው?ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።” 11: የክፋት ምስክሮች ተነሡብኝ፥የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ። 12: ስለ በጎ ክፋትን መለሱልኝ፥ነፍሴንም ልጆችን አሳጡአት። 13: እኔስ እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስሁ፥ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፤ጸሎቴም ወደ ብብቴ ተመለሰ። 14: ለወዳጄና ለወንድሜ እንደማደርግ አደረግሁ፤ለእናቱም እንደሚያለቅስ ራሴን ዝቅ ዝቅ አደረግሁ። 15: በእኔ ላይ ተሰበሰቡ ደስም አላቸው፤ ግፈኞች በእኔ ላይ ተሰበሰቡ እኔም አላውቅሁም፤ ቀደዱኝ አልተውኝምም። 16: ፈተኑኝ በሣቅም ዘበቱብኝ፥ጥርሳቸውንም በእኔ ላይ አንቀጫቅጩ። 17: አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ታይልኛለህ? ነፍሴን ከክፉ ሥራቸው፡ብችነቴንም ከአንበሶች አድናት። 18: አቤቱ፥ በታላቁ ጉባኤ ውስጥ እገዛልሃለሁ፥ በብዙ ሕዝብ መካከልም አመሰግንሃለሁ። 19: በግፍ የሚጠሉኝ በላዬ ደስ አይበላቸው፥ በከንቱ የሚጣሉኝም በዓይናቸው አይጣቀሱብኝ። 20: ለእኔስ ሰላምን ይናገሩኛልና፥በቍጣም ሽንገላን ይመክራሉ። 21: አፋቸውንም በእኔ ላይ አላቀቁ፤እሰይ እሰይ፥ ዓይናችን አየው ይላሉ። 22: አቤቱ፥ አንተ አየኸው፤ዝም አትበል፤አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ። 23: አምላኬ ጌታዬም፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ። 24: አቤቱ አምላኬ፥ እንደ ጽድቅህ ፍረድልኝ፥ በላዬም ደስ አይበላቸው። 25: በልባቸው፦ “እሰይ እሰይ፥ ነፍሳችንን ደስ አላት፡” አይበሉ፤ደግሞም፦ “ዋጥነው፡”አይበሉ። 26: በመከራዬ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፥ በአንድነትም ይጐስቍሉ፤በእኔ ላይ የሚታበዩ እፍረትንና ጕስቍልናን ይልበሱ። 27: ጽድቄን የሚወድዱአት ደስ ይበላቸው ሐሴትንም ያድርጉ፤ የባሪያውን ሰላም የሚወድድ እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ዘወትር ይበሉ። 28: ምላሴ ጽድቅህን፡ሁልጊዜም ምስጋናህን ይናገራል።#እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
መዝሙር 34 1: አቤቱ፥ የሚበድሉኝን በድላቸው፥የሚዋጉኝንም ተዋጋቸው። 2: ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥እኔንም ለመርዳት ተነሥ። 3: ሰይፍህን ምዘዝ የሚያሳድዱኝንም መንገዳቸውን ዝጋ፤ነፍሴን፦ “መድኃኒትሽ እኔ ነኝ፡” በላት። 4: ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቍሉም፤ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ፡ወደ ኋላቸውም ይበሉ። 5: በነፋስ ፊት እንዳለ ትቢያ ይሁኑ፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያስጨንቃቸው። 6: መንገዳቸው ዳጥና ጨለማ ይሁን፥ የእግዚአብሔርም መልአክ ያሳድዳቸው። 7: በከንቱ ያጠፉኝ ዘንድ ወጥመዳቸውን ሸሽገውብኛልና፥ ነፍሴን በከንቱ አበሳጭተዋልና። 8: ያላወቁት ወጥመድ ይምጣባቸው፥ የሸሸጉትም ወጥመድ ይያዛቸው፤በዚህ ወጥመድ ውስጥ ይውደቁ። 9: ነፍሴ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይላታል፥ በማዳኑም ሐሴት ታደርጋለች። 10: አጥንቶቼ ሁሉ እንዲህ ይሉሃል፦ “አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው?ችግረኛን ከሚቀማው እጅ፥ ችግረኛንና ድሀውንም ከሚነጥቀው እጅ ታድነዋለህ።” 11: የክፋት ምስክሮች ተነሡብኝ፥የማላውቀውንም በእኔ ላይ ተናገሩ። 12: ስለ በጎ ክፋትን መለሱልኝ፥ነፍሴንም ልጆችን አሳጡአት። 13: እኔስ እነርሱ በታመሙ ጊዜ ማቅ ለበስሁ፥ ነፍሴንም በጾም አደከምኋት፤ጸሎቴም ወደ ብብቴ ተመለሰ። 14: ለወዳጄና ለወንድሜ እንደማደርግ አደረግሁ፤ለእናቱም እንደሚያለቅስ ራሴን ዝቅ ዝቅ አደረግሁ። 15: በእኔ ላይ ተሰበሰቡ ደስም አላቸው፤ ግፈኞች በእኔ ላይ ተሰበሰቡ እኔም አላውቅሁም፤ ቀደዱኝ አልተውኝምም። 16: ፈተኑኝ በሣቅም ዘበቱብኝ፥ጥርሳቸውንም በእኔ ላይ አንቀጫቅጩ። 17: አቤቱ፥ እስከ መቼ ድረስ ታይልኛለህ? ነፍሴን ከክፉ ሥራቸው፡ብችነቴንም ከአንበሶች አድናት። 18: አቤቱ፥ በታላቁ ጉባኤ ውስጥ እገዛልሃለሁ፥ በብዙ ሕዝብ መካከልም አመሰግንሃለሁ። 19: በግፍ የሚጠሉኝ በላዬ ደስ አይበላቸው፥ በከንቱ የሚጣሉኝም በዓይናቸው አይጣቀሱብኝ። 20: ለእኔስ ሰላምን ይናገሩኛልና፥በቍጣም ሽንገላን ይመክራሉ። 21: አፋቸውንም በእኔ ላይ አላቀቁ፤እሰይ እሰይ፥ ዓይናችን አየው ይላሉ። 22: አቤቱ፥ አንተ አየኸው፤ዝም አትበል፤አቤቱ፥ ከእኔ አትራቅ። 23: አምላኬ ጌታዬም፥ ወደ ፍርዴ ተነሥ፥ አቤቱ፥ ፍርዴን አድምጥ። 24: አቤቱ አምላኬ፥ እንደ ጽድቅህ ፍረድልኝ፥ በላዬም ደስ አይበላቸው። 25: በልባቸው፦ “እሰይ እሰይ፥ ነፍሳችንን ደስ አላት፡” አይበሉ፤ደግሞም፦ “ዋጥነው፡”አይበሉ። 26: በመከራዬ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፥ በአንድነትም ይጐስቍሉ፤በእኔ ላይ የሚታበዩ እፍረትንና ጕስቍልናን ይልበሱ። 27: ጽድቄን የሚወድዱአት ደስ ይበላቸው ሐሴትንም ያድርጉ፤ የባሪያውን ሰላም የሚወድድ እግዚአብሔር ታላቅ ይሁን ዘወትር ይበሉ። 28: ምላሴ ጽድቅህን፡ሁልጊዜም ምስጋናህን ይናገራል።#እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
447.0
13.19%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: ጨ መዝሙር 1: አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ!በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። 2: ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦“አምላክሽ አያድንሽም፡” አልዋት። 3: አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። 4: በቃሌ ወደ እግዚአብሔር እጮሃለሁ፥ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል። 5: እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፤እግዚአብሔርም ደግፎኛልና ነቃሁ። 6: ከሚከብቡኝ ከአእላፍ ሕዝብ አልፈራም። 7: ተነሥ፥ አቤቱ፤ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፤አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና። 8: ማዳን የእግዚአብሔር ነው፥በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።@ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers @ዳሪክ ንጉሱ
ጨ መዝሙር 1: አቤቱ፥ የሚያስጨንቁኝ ምንኛ በዙ!በኔ ላይ የሚቆሙት ብዙ ናቸው። 2: ብዙ ሰዎች ነፍሴን፦“አምላክሽ አያድንሽም፡” አልዋት። 3: አንተ ግን አቤቱ፥ መጠጊያዬ ነህ፥ ክብሬንና ራሴንም ከፍ ከፍ የምታደርገው አንተ ነህ። 4: በቃሌ ወደ እግዚአብሔር እጮሃለሁ፥ከተቀደሰ ተራራውም ይሰማኛል። 5: እኔ ተኛሁ አንቀላፋሁም፤እግዚአብሔርም ደግፎኛልና ነቃሁ። 6: ከሚከብቡኝ ከአእላፍ ሕዝብ አልፈራም። 7: ተነሥ፥ አቤቱ፤ አምላኬ ሆይ፥ አድነኝ፤አንተ የጠላቶቼን መንጋጋ መትተሃልና፥የክፉዎችንም ጥርስ ሰብረሃልና። 8: ማዳን የእግዚአብሔር ነው፥በረከትህም በሕዝብህ ላይ ነው።@ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers @ዳሪክ ንጉሱ
451.0
12.86%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: ይተካል እግዚአብሔርለቤቱ#የጌታችን_ልደት  #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @Apostolic Succession @apostolic answer(Dn mekwanint) #original
ይተካል እግዚአብሔርለቤቱ#የጌታችን_ልደት #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @Apostolic Succession @apostolic answer(Dn mekwanint) #original
394.0
14.21%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: 1: አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን ደምስስ። 2: ከበደሌ ፈጽሞ እጠበኝ፥ከኃጢአቴም አንጻኝ፤ 3: እኔ መተላለፌን አውቃለሁና፥ኃጢአቴም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና። 4: አንተን ብቻ በደልሁ፥በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ። 5: እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ። 6: እነሆ፥ እውነትን ወደድህ፤የማይታይ ስውር ጥበብን አስታወቅኸኝ። 7: በሂሶጵ እርጨኝ፥ እነጻማለሁ፤እጠበኝ፥ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ። 8: ሐሤትንና ደስታን አሰማኝ፥የሰበርሃቸውም አጥንቶቼ ደስ ይላቸዋል። 9: ከኃጢአቴ ፊትህን መልስ፥በደሌንም ሁሉ ደምስስልኝ። 10: አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ። 11: ከፊትህ አትጣለኝ፥ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ። 12: የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፥በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ። 13: ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ። 14: የመድኃኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ትደሰታለች። 15: አቤቱ፥ ከንፈሮቼን ክፈት፥አፌም ምስጋናህን ያወራል። 16: መሥዋዕትን ብትወድድስ በሰጠሁህ ነበር፤ የሚቃጠለውም መሥዋዕት ደስ አያሰኝህም። 17: የእግዚአብሔር መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፥ የተሰበርውንና የተዋረደውን ልብ እግዚአብሔር አይንቅም። 18: አቤቱ፥ በውዴታህ ጽዮንን አሰማምራት፤የኢየሩሳሌምንም ቅጽሮች ሥራ። 19: የጽድቁን መሥዋዕት፡መባውንም የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በወደድህ ጊዜ፥ያን ጊዜ በመሠዊያህ ላይ ፍሪዳዎችን ይሠዋሉ#ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
1: አቤቱ፥ እንደ ቸርነትህ መጠን ማረኝ፤እንደ ምሕረትህም ብዛት መተላለፌን ደምስስ። 2: ከበደሌ ፈጽሞ እጠበኝ፥ከኃጢአቴም አንጻኝ፤ 3: እኔ መተላለፌን አውቃለሁና፥ኃጢአቴም ሁልጊዜ በፊቴ ነውና። 4: አንተን ብቻ በደልሁ፥በፊትህም ክፋትን አደረግሁ፥ በነገርህም ትጸድቅ ዘንድ በፍርድህም ንጹሕ ትሆን ዘንድ። 5: እነሆ፥ በዓመፃ ተፀነስሁ፥እናቴም በኃጢአት ወለደችኝ። 6: እነሆ፥ እውነትን ወደድህ፤የማይታይ ስውር ጥበብን አስታወቅኸኝ። 7: በሂሶጵ እርጨኝ፥ እነጻማለሁ፤እጠበኝ፥ ከበረዶም ይልቅ ነጭ እሆናለሁ። 8: ሐሤትንና ደስታን አሰማኝ፥የሰበርሃቸውም አጥንቶቼ ደስ ይላቸዋል። 9: ከኃጢአቴ ፊትህን መልስ፥በደሌንም ሁሉ ደምስስልኝ። 10: አቤቱ፥ ንጹሕ ልብን ፍጠርልኝ፥የቀናውንም መንፈስ በውስጤ አድስ። 11: ከፊትህ አትጣለኝ፥ቅዱስ መንፈስህንም ከእኔ ላይ አትውሰድብኝ። 12: የማዳንህን ደስታ ስጠኝ፥በእሽታ መንፈስም ደግፈኝ። 13: ለሕግ ተላላፎች መንገድህን አስተምራለሁ፥ኃጢአተኞችም ወደ አንተ ይመለሳሉ። 14: የመድኃኒቴ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ ከደም አድነኝ፥ አንደበቴም በአንተ ጽድቅ ትደሰታለች። 15: አቤቱ፥ ከንፈሮቼን ክፈት፥አፌም ምስጋናህን ያወራል። 16: መሥዋዕትን ብትወድድስ በሰጠሁህ ነበር፤ የሚቃጠለውም መሥዋዕት ደስ አያሰኝህም። 17: የእግዚአብሔር መሥዋዕት የተሰበረ መንፈስ ነው፥ የተሰበርውንና የተዋረደውን ልብ እግዚአብሔር አይንቅም። 18: አቤቱ፥ በውዴታህ ጽዮንን አሰማምራት፤የኢየሩሳሌምንም ቅጽሮች ሥራ። 19: የጽድቁን መሥዋዕት፡መባውንም የሚቃጠለውንም መሥዋዕት በወደድህ ጊዜ፥ያን ጊዜ በመሠዊያህ ላይ ፍሪዳዎችን ይሠዋሉ#ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
392.0
12.75%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: #አዲስአበባ #የጌታችን_ልደት#video #fy #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
#አዲስአበባ #የጌታችን_ልደት#video #fy #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
478.0
28.45%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: #ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #original #oertdox💒🇪🇹🇪🇹🇪🇹🙏 ##video #tik_tok #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #የጌታችን_ልደት #አዲስአበባ @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
#ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #original #oertdox💒🇪🇹🇪🇹🇪🇹🙏 ##video #tik_tok #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #የጌታችን_ልደት #አዲስአበባ @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
386.0
17.87%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: ✞  ጥር 4 የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ዓመታዊ በዓል የወንጌላዊ ዮሐንስ ድንቅ ታሪክን አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ለዮሐንስ በደረሰለት ውዳሴ  ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ኮከብን ብለን ጠራንህ፤ የጽድቅ ፀሓይ ያሳደገህ ባጠገቡ (በጉያውም) ያስቀመጠህ ኮከብን ብለን ጠራንህ፤ በአፉ የሳመኽ በመታጠቂያውም ያስታጠቀኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ፤ የተሰወረውን ምስጢር ያሳየኽ የጸጋውን ወንጌል የሰጠኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ፤ ዮሐንስ እንዳንተ ያለ ማን ነው ታማልደን ዘንድ ማለድንኽ። √ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በዚህ ክፍል ላይ ተጋድሎው ሕይወቱ እንደ ኮከብ የደመቀውን ዮሐንስን አመስግኖታል፤ ይህ ዮሐንስ ቊጥሩ ከ12ቱ ሐዋርያት መካከል ሆኖ የዘብዴዎስ እና የሰሎሜ ልጅ ሲሆን በእኛ ትውፊት እናቱን ማርያም ባውፍልያ ይላታል። √ ጌታችን ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ ዐየ፤ ጠራቸውም እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከትለውታል። [ማቴ. 4፥21-22] √ ጌታም ኹለቱን ወንድማማቾችን ቦአኔርጌስ ብሏቸዋል፤ ትርጓሜውም የነጐድጓድ ልጆች ማለት ነው። [ማር. 3፥17] √ ጌታችን ምስጢረ መንግሥትን ለመግለጽ ወደ ታቦር ተራራ ይዞት ወጥቷል፤ በጌቴሴማኒም ምስጢረ ጸሎትን ሲያሳይ ከጌታ ጋር ነበርና "የምስጢር ሐዋርያ" ይባላል። √ ጌታችን ይወድደው የነበረው ደቀ መዝሙር ርሱ ነውና "ፍቁረ እግዚእ" (የጌታ ወዳጅ) ሲባል በምሴተ ኀሙስም ምስጢረ ቊርባንን ሲመሠርት ከጐኑ የተጠቀመጠው ርሱ ዮሐንስ ነበርና ሊቁ “የጽድቅ ፀሓይ ያሳደገኽ ባጠገቡ ያስቀመጠኽ” ብሎታል፡፡ √ ጌታችን ሲጠራው የ25 ዓመት ወጣት እንደ ነበር ሄሬኔዎስ የተባለ ደቀ መዝሙሩ ጽፏል፡፡ √ ቅዱስ ጳውሎስ “Pillars of the Church- አዕማደ ቤተክርስቲያን” ብሎ ከሚጠራቸው ሐዋርያት አንዱ ዮሐንስ ነው። [ገላ. 2፥9] [ሊቁ ዮሐንስ አፈ ወርቅና አውግስጢኖስ ስለ ዮሐንስ ሲመሰክሩ] √ “ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችንን እስከ መስቀል ድረስ የተከተለ ብቸኛ ሐዋርያ ነውና ጌታም ዮሐንስ ካሳየው ፍቅር ከ100 (መቶ) ዕጥፍ በላይ እናቱን እናት አድርጎ ሰጠው፡፡ ምንኛ የታደለ ሐዋርያ ነው” ይላሉ፡፡ [ዮሐ. 19፥20-27] √ ጌታችን በጸሎተ ኀሙስ ለደቀ መዝሙርቱ ትሕትናን ሊያስተምር ከእራት በኋላ ተነሥቶ ልብሱን አኑሮ “ወነሥአ መክፌ ዘለንጽ ወቀነተ ሐቌሁ” ይላል ዘርፍ ያላት ዝናር አንሥቶ ወገቡን ታጠቀ ሥራ የምታሠራ የምታስጌጥ ስትኾን ኢዮአብ ወደ ሰልፍ ሲገባ እየለበሳት ይገባ እንደነበረች ያለች ናት፤ ልብሰ መንድያ ይላታል በሺሕ ዘሓ (ድር) የተሠራች ናት። √ “ወወደየ ማየ ውስተ ንብቲራ ወአኀዘ ይሕጽብ እገሪሆሙ ለአርዳኢሁ ወመዝመዘ በውእቱ መክፌ ዘቀነተ” በመታጠቢያው ውሃ ጨመረ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ ይላል። √ ይህቺ የታጠቀበትን ለዮሐንስ ወንጌላዊ ሰጥቶት ጌታ በታጠቀበት ቢታጠቅ ሕገ ሥጋ ጠፍቶለታል ፍቁረ እግዚእ ያሰኘው ይኽ ነውና ሊቁ “በመታጠቂውም ያስታጠቀኽ” በማለት አመስግኗል፡፡ √ “በአፉ የሳመኽ” ማለቱ የሮሙ ንጉሥ ጢባርዮስ ቄሳር የጌታን ነገር አይሁድ በግፍ ጠልተው ተመቅኝተው ሰቅለውት እንደሞተ እንደተነሣ እንዳረገ ሰምቶ የጌታዬን እናት ማን ባመጣልኝ እኔ ቋሚ ለጓሚ፤ ሚስቴ ገረድ ደንገጥር በኾንላት ብሎ ተመኘ፤ ተመኝቶም አልቀረ “ወለአከ ኢየሩሳሌም ሰራዊተ ወሐራ ወአዋልደ ብዙኃተ ወኅጽዋነ” ይላል ወደ ኢየሩሳሌም ብዙ ደንገጥሮች ሰራዊትና ጭፍራ እንደዚሁም የሴት ደናግልና ባለሟሎችን በክብር አጅበው ያመጧት ዘንድ ላከ። √ ጌታም የእናቱን ተድላ ነፍስ እንጂ ተድላ ሥጋን አይሻምና እናቴ ሆይ ከዚህ ዓለም መንግሥት ክብር የሚበልጥና የሚያስደንቅ የጌትነቴን ክብር ታዪ ዘንድ በጎ ዕረፍት ወዳለበት ወደ ሰማይ አሳርግሽ ዘንድ ተነሥተሸ ቁሚ አላት፤ ከዚያም ወደ ገነት አግብቶ በገነት ላሉ ነፍሳት መድኀኒታችኊ እነኋት ርሷን አመስግኑ ብሏቸው አመስግነዋታል፡፡ በእርሱም ሐዘን እንዳይጸናበት ዮሐንስ ወንጌላዊን ላከለት ከዚያም ንጉሡን ስለ ጌታችን ሥጋዌ አስተማረው፤ ንጉሡም የሚቻልህም ከሆነ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ እንዳየኸው ሥዕሉን ሥለህ አሳየኝ አለው፤ ዮሐንስም ንጉሥ ሆይ እሺ በርሱ ላይ የተፈጸመውን ሁሉ ሥዬ አሳይሆለኊ አለው፤ ከዚያም ዮሐንስ በዕለተ ዐርብ ጌታን እንደሰቀሉት አድርጎ ሣለው። ብፁዕ ዮሐንስም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሥዕል ሠርቶ ከፈጸመ በኋላ ራሱን ወደታች ዝቅ አድርጎ የሕያው እግዚአብሔርን ልጅ ሥዕል ተሳለመ፤ በዚችም ዕለት የዚሆ ሥዕል ከናፍር ከብፁዕ ዮሐንስ ከናፍር ጋር ለብዙ ሰዓት ተያይዞ ቆየ ይህም ጽንዐ ፍቅራቸውን ለማጠየቅ ነው፡፡ በዚያን ጊዜ የመድኅን ጌታ ሥዕል ንጉሥና በዚያም የቆሙ ሁሉ እያንዳዳንዳቸው እየሰሙት ወዳጄ ዮሐንስ ዮሐንስ እያለ ድምፅ አሰምቷልና ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ይኽነን ተናገረ፡፡ [ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በዚኽ መጽሐፉ ላይ] የተሰወረውን ምስጢር ያሳየኽ የጸጋውን ወንጌል የሰጠኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ በማለት ለዮሐንስ የተገለጸለትን ሰማያዊ ምስጢር ተናግሯል። ይኸውም ቅዱስ ዮሐንስ ንጽሐ ሥጋ፣ ንጽሐ ነፍስ፣ ንጽሐ ልቡና ተሰጥቶት ሰማያዊ የአንድነት የሦስትነት ምስጢር ተገልጾለት። “በመጀመሪያው ቃል ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ” እያለ ወንጌሉን ሲጽፍ መልአኩ ከውቅያኖስ አስኳሉ በወጣለት እንቊላል እየቀዳ ውሃውን ሲያፈስስ ዐየው። ዮሐንስም በአድናቆት ሆኖ “ምን ያደርግልኻል” ብሎ መልአኩን ጠየቀው፤ “ይህንን ውሃ በዚኽ እየቀዳኊ አፍስሼ ለማድረቅ ነው” አለው፤ ዮሐንስም “ያልቅልኻልን” አለው፤ መልአኩም “ይኽስ ፍጡር ነው ቁም ነገር የለውም ይፈጸማል፤ አንተስ የማይፈጸመውን ባሕርየ እግዚአብሔርን እፈጽማለኊ ብለኽ ጀምረህ የለም” አለው፤ ያን ጊዜ ዮሐንስ “ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ” በማለት ወንጌሉን መጻፍ ጀምሯል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከወንጌል በተጨማሪ ሦስት መልእክታትን ሲጽፍ፤ በ98 ዓ.ም በፍጥሞ ደሴት ሳለ የዓለም ፍጻሜ ነገር ተገልጾለት ራእዩን ከጻፈ በኋላ ጥር 4 እንደተሰወረ ይነገራል፤ የቅዱስ ዮሐንስ በረከት በዝቶ ይደርብን፡፡ ማጣቀሻ መጽሐፈ ሰዓታት ንባቡና ትርጓሜው ከመጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ@✨✨wenda_❤_official 🎦100% @Apostolic Succession @ዳሪክ ንጉሱ @apostolic answer(Dn mekwanint)
✞  ጥር 4 የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ዓመታዊ በዓል የወንጌላዊ ዮሐንስ ድንቅ ታሪክን አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ ለዮሐንስ በደረሰለት ውዳሴ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ኮከብን ብለን ጠራንህ፤ የጽድቅ ፀሓይ ያሳደገህ ባጠገቡ (በጉያውም) ያስቀመጠህ ኮከብን ብለን ጠራንህ፤ በአፉ የሳመኽ በመታጠቂያውም ያስታጠቀኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ፤ የተሰወረውን ምስጢር ያሳየኽ የጸጋውን ወንጌል የሰጠኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ፤ ዮሐንስ እንዳንተ ያለ ማን ነው ታማልደን ዘንድ ማለድንኽ። √ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ በዚህ ክፍል ላይ ተጋድሎው ሕይወቱ እንደ ኮከብ የደመቀውን ዮሐንስን አመስግኖታል፤ ይህ ዮሐንስ ቊጥሩ ከ12ቱ ሐዋርያት መካከል ሆኖ የዘብዴዎስ እና የሰሎሜ ልጅ ሲሆን በእኛ ትውፊት እናቱን ማርያም ባውፍልያ ይላታል። √ ጌታችን ያዕቆብንና ወንድሙን ዮሐንስን ከአባታቸው ከዘብዴዎስ ጋር በታንኳ መረባቸውን ሲያበጁ ዐየ፤ ጠራቸውም እነርሱም ወዲያው ታንኳይቱንና አባታቸውን ትተው ተከትለውታል። [ማቴ. 4፥21-22] √ ጌታም ኹለቱን ወንድማማቾችን ቦአኔርጌስ ብሏቸዋል፤ ትርጓሜውም የነጐድጓድ ልጆች ማለት ነው። [ማር. 3፥17] √ ጌታችን ምስጢረ መንግሥትን ለመግለጽ ወደ ታቦር ተራራ ይዞት ወጥቷል፤ በጌቴሴማኒም ምስጢረ ጸሎትን ሲያሳይ ከጌታ ጋር ነበርና "የምስጢር ሐዋርያ" ይባላል። √ ጌታችን ይወድደው የነበረው ደቀ መዝሙር ርሱ ነውና "ፍቁረ እግዚእ" (የጌታ ወዳጅ) ሲባል በምሴተ ኀሙስም ምስጢረ ቊርባንን ሲመሠርት ከጐኑ የተጠቀመጠው ርሱ ዮሐንስ ነበርና ሊቁ “የጽድቅ ፀሓይ ያሳደገኽ ባጠገቡ ያስቀመጠኽ” ብሎታል፡፡ √ ጌታችን ሲጠራው የ25 ዓመት ወጣት እንደ ነበር ሄሬኔዎስ የተባለ ደቀ መዝሙሩ ጽፏል፡፡ √ ቅዱስ ጳውሎስ “Pillars of the Church- አዕማደ ቤተክርስቲያን” ብሎ ከሚጠራቸው ሐዋርያት አንዱ ዮሐንስ ነው። [ገላ. 2፥9] [ሊቁ ዮሐንስ አፈ ወርቅና አውግስጢኖስ ስለ ዮሐንስ ሲመሰክሩ] √ “ቅዱስ ዮሐንስ ጌታችንን እስከ መስቀል ድረስ የተከተለ ብቸኛ ሐዋርያ ነውና ጌታም ዮሐንስ ካሳየው ፍቅር ከ100 (መቶ) ዕጥፍ በላይ እናቱን እናት አድርጎ ሰጠው፡፡ ምንኛ የታደለ ሐዋርያ ነው” ይላሉ፡፡ [ዮሐ. 19፥20-27] √ ጌታችን በጸሎተ ኀሙስ ለደቀ መዝሙርቱ ትሕትናን ሊያስተምር ከእራት በኋላ ተነሥቶ ልብሱን አኑሮ “ወነሥአ መክፌ ዘለንጽ ወቀነተ ሐቌሁ” ይላል ዘርፍ ያላት ዝናር አንሥቶ ወገቡን ታጠቀ ሥራ የምታሠራ የምታስጌጥ ስትኾን ኢዮአብ ወደ ሰልፍ ሲገባ እየለበሳት ይገባ እንደነበረች ያለች ናት፤ ልብሰ መንድያ ይላታል በሺሕ ዘሓ (ድር) የተሠራች ናት። √ “ወወደየ ማየ ውስተ ንብቲራ ወአኀዘ ይሕጽብ እገሪሆሙ ለአርዳኢሁ ወመዝመዘ በውእቱ መክፌ ዘቀነተ” በመታጠቢያው ውሃ ጨመረ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ ይላል። √ ይህቺ የታጠቀበትን ለዮሐንስ ወንጌላዊ ሰጥቶት ጌታ በታጠቀበት ቢታጠቅ ሕገ ሥጋ ጠፍቶለታል ፍቁረ እግዚእ ያሰኘው ይኽ ነውና ሊቁ “በመታጠቂውም ያስታጠቀኽ” በማለት አመስግኗል፡፡ √ “በአፉ የሳመኽ” ማለቱ የሮሙ ንጉሥ ጢባርዮስ ቄሳር የጌታን ነገር አይሁድ በግፍ ጠልተው ተመቅኝተው ሰቅለውት እንደሞተ እንደተነሣ እንዳረገ ሰምቶ የጌታዬን እናት ማን ባመጣልኝ እኔ ቋሚ ለጓሚ፤ ሚስቴ ገረድ ደንገጥር በኾንላት ብሎ ተመኘ፤ ተመኝቶም አልቀረ “ወለአከ ኢየሩሳሌም ሰራዊተ ወሐራ ወአዋልደ ብዙኃተ ወኅጽዋነ” ይላል ወደ ኢየሩሳሌም ብዙ ደንገጥሮች ሰራዊትና ጭፍራ እንደዚሁም የሴት ደናግልና ባለሟሎችን በክብር አጅበው ያመጧት ዘንድ ላከ። √ ጌታም የእናቱን ተድላ ነፍስ እንጂ ተድላ ሥጋን አይሻምና እናቴ ሆይ ከዚህ ዓለም መንግሥት ክብር የሚበልጥና የሚያስደንቅ የጌትነቴን ክብር ታዪ ዘንድ በጎ ዕረፍት ወዳለበት ወደ ሰማይ አሳርግሽ ዘንድ ተነሥተሸ ቁሚ አላት፤ ከዚያም ወደ ገነት አግብቶ በገነት ላሉ ነፍሳት መድኀኒታችኊ እነኋት ርሷን አመስግኑ ብሏቸው አመስግነዋታል፡፡ በእርሱም ሐዘን እንዳይጸናበት ዮሐንስ ወንጌላዊን ላከለት ከዚያም ንጉሡን ስለ ጌታችን ሥጋዌ አስተማረው፤ ንጉሡም የሚቻልህም ከሆነ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ እንዳየኸው ሥዕሉን ሥለህ አሳየኝ አለው፤ ዮሐንስም ንጉሥ ሆይ እሺ በርሱ ላይ የተፈጸመውን ሁሉ ሥዬ አሳይሆለኊ አለው፤ ከዚያም ዮሐንስ በዕለተ ዐርብ ጌታን እንደሰቀሉት አድርጎ ሣለው። ብፁዕ ዮሐንስም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ሥዕል ሠርቶ ከፈጸመ በኋላ ራሱን ወደታች ዝቅ አድርጎ የሕያው እግዚአብሔርን ልጅ ሥዕል ተሳለመ፤ በዚችም ዕለት የዚሆ ሥዕል ከናፍር ከብፁዕ ዮሐንስ ከናፍር ጋር ለብዙ ሰዓት ተያይዞ ቆየ ይህም ጽንዐ ፍቅራቸውን ለማጠየቅ ነው፡፡ በዚያን ጊዜ የመድኅን ጌታ ሥዕል ንጉሥና በዚያም የቆሙ ሁሉ እያንዳዳንዳቸው እየሰሙት ወዳጄ ዮሐንስ ዮሐንስ እያለ ድምፅ አሰምቷልና ሊቁ አባ ጊዮርጊስ ይኽነን ተናገረ፡፡ [ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በዚኽ መጽሐፉ ላይ] የተሰወረውን ምስጢር ያሳየኽ የጸጋውን ወንጌል የሰጠኽ ኮከብን ብለን ጠራንኽ በማለት ለዮሐንስ የተገለጸለትን ሰማያዊ ምስጢር ተናግሯል። ይኸውም ቅዱስ ዮሐንስ ንጽሐ ሥጋ፣ ንጽሐ ነፍስ፣ ንጽሐ ልቡና ተሰጥቶት ሰማያዊ የአንድነት የሦስትነት ምስጢር ተገልጾለት። “በመጀመሪያው ቃል ነበረ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ” እያለ ወንጌሉን ሲጽፍ መልአኩ ከውቅያኖስ አስኳሉ በወጣለት እንቊላል እየቀዳ ውሃውን ሲያፈስስ ዐየው። ዮሐንስም በአድናቆት ሆኖ “ምን ያደርግልኻል” ብሎ መልአኩን ጠየቀው፤ “ይህንን ውሃ በዚኽ እየቀዳኊ አፍስሼ ለማድረቅ ነው” አለው፤ ዮሐንስም “ያልቅልኻልን” አለው፤ መልአኩም “ይኽስ ፍጡር ነው ቁም ነገር የለውም ይፈጸማል፤ አንተስ የማይፈጸመውን ባሕርየ እግዚአብሔርን እፈጽማለኊ ብለኽ ጀምረህ የለም” አለው፤ ያን ጊዜ ዮሐንስ “ከእግዚአብሔር የተላከ ስሙ ዮሐንስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ” በማለት ወንጌሉን መጻፍ ጀምሯል፡፡ ቅዱስ ዮሐንስ ከወንጌል በተጨማሪ ሦስት መልእክታትን ሲጽፍ፤ በ98 ዓ.ም በፍጥሞ ደሴት ሳለ የዓለም ፍጻሜ ነገር ተገልጾለት ራእዩን ከጻፈ በኋላ ጥር 4 እንደተሰወረ ይነገራል፤ የቅዱስ ዮሐንስ በረከት በዝቶ ይደርብን፡፡ ማጣቀሻ መጽሐፈ ሰዓታት ንባቡና ትርጓሜው ከመጋቤ ሐዲስ ዶ/ር ሮዳስ ታደሰ@✨✨wenda_❤_official 🎦100% @Apostolic Succession @ዳሪክ ንጉሱ @apostolic answer(Dn mekwanint)
66.0
22.72%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: የዳዊት መዝሙር140 አቤቱ፥ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ስማኝ፤ ወደ አንተ ስጮኽም የልመናዬን ቃል አድምጥ። 2 ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን። 3 አቤቱ፥ ለአፌ ጠባቂ አኑር፥ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ። 4 ልቤን ወደ ክፉ ነገር አትመልሰው፥ ዓመፃን ከሚያደርጉ ሰዎች ጋር ለኃጢአት ምክንያት እንዳልሰጥ፤ ከምርጦቻቸውም ጋር አልተባበር። 5 ጻድቅ በምሕረት ይገሥጸኝ፥ ይዝለፈኝም፥ የኃጢአተኛ ዘይት ግን ራሴን አይቅባ፤ ጸሎቴ ገና በክፋታቸው ላይ ነውና። 6 ኃያላኖቻቸው በዓለት አጠገብ ተጣሉ፤ ጣፋጭ ናትና ቃሌን ይሰማሉ። 7 በምድር ላይ እንደ ተሰነጠቀ እንደ መሬት ጓል፥ እንዲሁ አጥንቶቻችን በሲኦል ተበተኑ። 8 አቤቱ ጌታ፥ ዓይኖቼ ወደ አንተ ናቸውና፤ በአንተ ታመንሁ፥ ነፍሴን አታውጣት። 9 ከሰወሩብኝ ወጥመድ፥ ዓመፅንም ከሚያደርጉ ሰዎች ዕንቅፋት ጠብቀኝ። 10 እኔ ብቻዬን እስካልፍ ድረስ ኃጢአተኞች በወጥመዳቸው ይውደቁ።@🤍ልጇ ነው አምላኳ 🤍@ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
የዳዊት መዝሙር140 አቤቱ፥ ወደ አንተ ጮኽሁ፤ ስማኝ፤ ወደ አንተ ስጮኽም የልመናዬን ቃል አድምጥ። 2 ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን። 3 አቤቱ፥ ለአፌ ጠባቂ አኑር፥ የከንፈሮቼንም መዝጊያ ጠብቅ። 4 ልቤን ወደ ክፉ ነገር አትመልሰው፥ ዓመፃን ከሚያደርጉ ሰዎች ጋር ለኃጢአት ምክንያት እንዳልሰጥ፤ ከምርጦቻቸውም ጋር አልተባበር። 5 ጻድቅ በምሕረት ይገሥጸኝ፥ ይዝለፈኝም፥ የኃጢአተኛ ዘይት ግን ራሴን አይቅባ፤ ጸሎቴ ገና በክፋታቸው ላይ ነውና። 6 ኃያላኖቻቸው በዓለት አጠገብ ተጣሉ፤ ጣፋጭ ናትና ቃሌን ይሰማሉ። 7 በምድር ላይ እንደ ተሰነጠቀ እንደ መሬት ጓል፥ እንዲሁ አጥንቶቻችን በሲኦል ተበተኑ። 8 አቤቱ ጌታ፥ ዓይኖቼ ወደ አንተ ናቸውና፤ በአንተ ታመንሁ፥ ነፍሴን አታውጣት። 9 ከሰወሩብኝ ወጥመድ፥ ዓመፅንም ከሚያደርጉ ሰዎች ዕንቅፋት ጠብቀኝ። 10 እኔ ብቻዬን እስካልፍ ድረስ ኃጢአተኞች በወጥመዳቸው ይውደቁ።@🤍ልጇ ነው አምላኳ 🤍@ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers @✨✨wenda_❤_official 🎦100%
306.0
19.93%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: ሃሌ ሉያ። አቤቱ፥ በቅኖች ሸንጎ በጉባኤም በፍጹም ልቤ አመሰግንሃለሁ። 2 የእግዚአብሔር ሥራ ታላቅ ናት፥ ደስ በሚሰኙባት ሁሉ ዘንድ የተፈለገች ናት። 3 ሥራው ምስጋናና ግርማ ነው፤ ጽድቁም ለዘላለም ይኖራል። 4 ለተአምራቱ መታሰቢያን አደረገ፤ እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው። 5 ለሚፈሩት ምግብን ሰጣቸው፤ ኪዳኑንም ለዘላለም ያስባል። 6 የአሕዛብን ርስት ይሰጣቸው ዘንድ ለሕዝቡ የሥራውን ብርታት አሳየ። 7 የእጆቹ ሥራ እውነትና ፍርድ ነው፤ ትእዛዙም ሁሉ የታመነ ነው፥ 8 ለዘላለምም የጸና ነው፥ በእውነትና በቅንም የተሠራ ነው። 9 መድኃኒትንም ለሕዝቡ ሰደደ፥ ኪዳኑንም ለዘላለም አዘዘ፤ ስሙ የተቀደሰና የተፈራ ነው። 10 የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፥ ለሚያደርጓትም ሁሉ ደኅና ማስተዋል አላቸው፤ ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል። #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #ተዋህዶ_ለዘላለም_ትኑር
ሃሌ ሉያ። አቤቱ፥ በቅኖች ሸንጎ በጉባኤም በፍጹም ልቤ አመሰግንሃለሁ። 2 የእግዚአብሔር ሥራ ታላቅ ናት፥ ደስ በሚሰኙባት ሁሉ ዘንድ የተፈለገች ናት። 3 ሥራው ምስጋናና ግርማ ነው፤ ጽድቁም ለዘላለም ይኖራል። 4 ለተአምራቱ መታሰቢያን አደረገ፤ እግዚአብሔር መሓሪና ይቅር ባይ ነው። 5 ለሚፈሩት ምግብን ሰጣቸው፤ ኪዳኑንም ለዘላለም ያስባል። 6 የአሕዛብን ርስት ይሰጣቸው ዘንድ ለሕዝቡ የሥራውን ብርታት አሳየ። 7 የእጆቹ ሥራ እውነትና ፍርድ ነው፤ ትእዛዙም ሁሉ የታመነ ነው፥ 8 ለዘላለምም የጸና ነው፥ በእውነትና በቅንም የተሠራ ነው። 9 መድኃኒትንም ለሕዝቡ ሰደደ፥ ኪዳኑንም ለዘላለም አዘዘ፤ ስሙ የተቀደሰና የተፈራ ነው። 10 የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፥ ለሚያደርጓትም ሁሉ ደኅና ማስተዋል አላቸው፤ ምስጋናውም ለዘላለም ይኖራል። #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #ተዋህዶ_ለዘላለም_ትኑር
313.0
21.08%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: #ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ_ለዘላለም_ትኑር #fyp #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #ደሴ
#ኦርቶዶክስ #ተዋህዶ_ለዘላለም_ትኑር #fyp #ኢትዮጵያ_ለዘለዓለም_ትኑር🇪🇹🇪🇹🇪🇹 #ደሴ
329.0
22.79%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: አቤቱ፥ ቃሌን አድምጥ፥ ጩኸቴንም አስተውል፤ 2 የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና። 3 በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም። 4 አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም። 5 በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ። 6 ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል። 7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ። 8 አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና። 9 በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ። 10 አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና። 11 በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ። 12 አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።#original #videoviral
አቤቱ፥ ቃሌን አድምጥ፥ ጩኸቴንም አስተውል፤ 2 የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና። 3 በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም። 4 አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም። 5 በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ። 6 ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል። 7 እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ። 8 አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና። 9 በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ። 10 አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና። 11 በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ። 12 አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።#original #videoviral
326.0
15.33%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: #ጥምቀት#ጥምቀት🍋🍋🍋😍😍💃💃💃😘#ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #original  #ከተመቻቹህ_ļîķę_ŝĥąřę_ĉópŷ_ļîņķ_እያደረጋቹህ #tik_tok #original #አዲስአበባ  #ከተራን_በሀገሬ_ደስ_አይልም_ለታቦቱ_ክብር
#ጥምቀት#ጥምቀት🍋🍋🍋😍😍💃💃💃😘#ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #original #ከተመቻቹህ_ļîķę_ŝĥąřę_ĉópŷ_ļîņķ_እያደረጋቹህ #tik_tok #original #አዲስአበባ #ከተራን_በሀገሬ_ደስ_አይልም_ለታቦቱ_ክብር
310.0
27.74%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: መዝሙር 27 እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው፤ የሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠኝ ማን ነው? 2 ክፉዎች፥ አስጨናቂዎቼ ጠላቶቼም፥ ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ በቀረቡ ጊዜ፥ እነርሱ ተሰናከሉና ወደቁ። 3 ሠራዊትም ቢሰፍርብኝ ልቤ አይፈራም፤ ሰልፍም ቢነሣብኝ በዚህ እተማመናለሁ። 4 እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ። 5 በመከራዬ ቀን በድንኳኑ ሰውሮኛልና፥ በድንኳኑም መሸሸጊያ ሸሽጎኛልና፥ በዓለት ላይ ከፍ ከፍ አድርጎኛልና። 6 እነሆ፥ አሁን በዙሪያ ባሉ በጠላቶቼ ላይ ራሴን ከፍ ከፍ አደረገ፤ በድንኳኑም የእልልታ መሥዋዕትን ሠዋሁ፥ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ እዘምርለትማለሁ። 7 አቤቱ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን ቃሌን ስማኝ። ማረኝና አድምጠኝ። 8 አንተ ፊቴን እሹት ባልህ ጊዜ። አቤቱ፥ ፊትህን እሻለሁ ልቤ አንተን አለ። 9 ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ። 10 አባቴና እናቴ ትተውኛልና፥ እግዚአብሔር ግን ተቀበለኝ። 11 አቤቱ፥ መንገድህን አስተምረኝ፥ ስለ ጠላቶቼም በቀና መንገድ ምራኝ። 12 የሐሰት ምስክሮችና ዓመፀኞች ተነሥተውብኛልና ለጠላቶቼ ፈቃድ አትስጠኝ። 13 የእግዚአብሔርን ቸርነት በሕያዋን ምድር አይ ዘንድ አምናለሁ። 14 እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።
መዝሙር 27 እግዚአብሔር ብርሃኔና መድኃኒቴ ነው፤ የሚያስፈራኝ ማን ነው? እግዚአብሔር የሕይወቴ መታመኛዋ ነው፤ የሚያስደነግጠኝ ማን ነው? 2 ክፉዎች፥ አስጨናቂዎቼ ጠላቶቼም፥ ሥጋዬን ይበሉ ዘንድ በቀረቡ ጊዜ፥ እነርሱ ተሰናከሉና ወደቁ። 3 ሠራዊትም ቢሰፍርብኝ ልቤ አይፈራም፤ ሰልፍም ቢነሣብኝ በዚህ እተማመናለሁ። 4 እግዚአብሔርን አንዲት ነገር ለመንሁት እርስዋንም እሻለሁ፤ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት እኖር ዘንድ፥ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውንም አይ ዘንድ፥ መቅደሱንም እመለከት ዘንድ። 5 በመከራዬ ቀን በድንኳኑ ሰውሮኛልና፥ በድንኳኑም መሸሸጊያ ሸሽጎኛልና፥ በዓለት ላይ ከፍ ከፍ አድርጎኛልና። 6 እነሆ፥ አሁን በዙሪያ ባሉ በጠላቶቼ ላይ ራሴን ከፍ ከፍ አደረገ፤ በድንኳኑም የእልልታ መሥዋዕትን ሠዋሁ፥ ለእግዚአብሔር እቀኛለሁ እዘምርለትማለሁ። 7 አቤቱ፥ ወደ አንተ የጮኽሁትን ቃሌን ስማኝ። ማረኝና አድምጠኝ። 8 አንተ ፊቴን እሹት ባልህ ጊዜ። አቤቱ፥ ፊትህን እሻለሁ ልቤ አንተን አለ። 9 ፊትህን ከእኔ አትሰውር፥ ተቈጥተህ ከባሪያህ ፈቀቅ አትበል፤ ረዳት ሁነኝ፥ አትጣለኝም፥ የመድኃኒቴም አምላክ ሆይ፥ አትተውኝ። 10 አባቴና እናቴ ትተውኛልና፥ እግዚአብሔር ግን ተቀበለኝ። 11 አቤቱ፥ መንገድህን አስተምረኝ፥ ስለ ጠላቶቼም በቀና መንገድ ምራኝ። 12 የሐሰት ምስክሮችና ዓመፀኞች ተነሥተውብኛልና ለጠላቶቼ ፈቃድ አትስጠኝ። 13 የእግዚአብሔርን ቸርነት በሕያዋን ምድር አይ ዘንድ አምናለሁ። 14 እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ፤ በርታ፥ ልብህም ይጽና፤ እግዚአብሔርን ተስፋ አድርግ።
78.0
10.25%
A post by @janderebaw_ on TikTok caption: #እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው #ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ #አዲስአበባ #tik_tok #voice
#እየሱስ_የነብስም_የስጋም_ፈውስ_ነው #ጌታችን_መድሀኒታችን_ኢየሱስ_ክርስቶስ #ቲክቶክ_ኢትዮጵያ #ቅዱስ_ኤፍሬም_ሶርያዊ #አዲስአበባ #tik_tok #voice
399.0
27.56%

start an influencer campaign that drives genuine engagement